Jesus Christ, a gift for Sinners ኢየሱስ ለሐጢያተኞች የተሰጠ ስጦታ ነው።

ዮሐንስ 4:10

“ኢየሱስ መልሶ፦ የእግዚአብሔርን ስጦታና። ውኃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑንስ ብታውቂ፥ አንቺ ትለምኚው ነበርሽ የሕይወትም ውኃ ይሰጥሽ ነበር አላት።”